kereyu

kereyu

ብርሃን ለሃገር ሁሉ

የድጋፍ እቅዶቻችን የቤተሰባዊ አንድነታችንን ጥንካሬ በሚያንጸባርቅ መልኩ በተደራጀና በተጠናከረ ሁኔታ በይፋ መጀመራቸውን ስንገልጽላችሁ በታላቅ ደስታ ነው። ባለፈው አንድ ዓመት ውስጥ ሥርዓታማ አሰራርን ለመዘርጋት በትጋት ስንሰራ የቆየን ሲሆን፣ አሁን ደግሞ በይፋ “ብርሃን ለሃገር ሁሉ” በሚል ስም ሰይመነዋል።